Quantcast
Channel: Abugida Ethiopian American Amharic Web Page
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

በቦስተን የመካነ ሕይወት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በሊቢያ እና በተለያየ ቦታዎች በግፍ ለተጨፈጨፉት ወገኖች የጸሎት እና የሻማ ማብራት ስነ ስርዓት በርካታ ኢትዮጵያውያኖች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ!!

$
0
0

በቦስተን የመካነ ሕይወት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በሊቢያ እና በተለያየ ቦታዎች በግፍ ለተጨፈጨፉት ወገኖች በትናንትናው ምሽት የጸሎት እና የሻማ ማብራት ስነ ስርአት በርካታ ኢትዮጵያውያኖች በተገኙበት፤ በደማቅ ስነ ስርዓት ተካሄደ!!

የመካነ ሕይወት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በጠራው የሻማ እና የጸሉት ስነ ስርዓት ላይ በቦስተን እና አካባቢዋ የሚገኙ ኢትዮጵያውያኖች፤ የመካነ ሕይወት ቤተ ከርስቲያን እና የመካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አባቶች እና ምዕመናን በተገኙበት የተካሄደ ሲሆን በዚሁ ምሽት የሁለቱ ቤተክርስቲያን አባቶች የተመራ የጸሎት ስነ ስርዓት የተካሄደ ሲሆን በሁለቱ አባቶች ሰፋ ያለ ትምህርትም ተሰጥቷል፤ በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ የተገኘው ሕዝብ እንባ በእንባ በመራጨት በወገኑ ላይ የደርሰውን ሐዘን ገልጿል፤ በዚሁ ፕሮግራም ላይ የተገኙት ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያውያኖች የደረሰብንን ውርደት እና መከራ በጋር እጅ ለእጅ ተያይዘን በሕብረት ከወገናችን ጎን መቆም እናዳልብን ያስገነዘቡ ሲሆን፤ በወ/ሮ ራሄል ፍቅራ አብ የቀርበ ግጥምም ቀርቧል፤

በመጨርሻም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሚቀጥለው ቅዳሜ በተዘጋጀው የአንድነት እና የወገን አጋርነት ስብስባ በሚቀጥለው ቅዳሜ ኤፕሪል 25 2015 ከቀኑ 3፡00 PM ሰአት ጀምሮ በ86 Bishop Allen Dr, Cambridge, MA 02139 ላይ እንዲገኙ ጥሪ ቀርቧል። 0a1dc9bf588f55c9eb854ac069eb75ea3edf1a181da607cd67a78c37f153ead9.0 2a4962a6d54db7cd2b9663dd65beaa57ce4414f8228972d3bb6f4e9592c1ab7f 3fd16d14bf444eea7084a45af352c541e0650671e94b5e7bbb1e041ff2a7c887 20150422_183244 4b555ccb730e4c86fbc3eabd46af4355e3f314c034f4b02bad6afc9affe56954


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>