Quantcast
Channel: Abugida Ethiopian American Amharic Web Page
Browsing all 1809 articles
Browse latest View live

የአዳማው አንድነት ፓርቲ ቢሮ በፋይናንስ እጥረት ምክንያት ለሁለት ወራት መዘጋቱ ታወቀ፤ ቶኩማ አንድነትን ሊከስ ነው!...

ለሰሚም ግራ ሆነ አማርኛ ይመስላል-አይደል…ነገሩ ግን ወዲህ ነው፡፡ አንድነት ፓርቲ በ2006 ሚያዚያ 5 በቶኩማ ሆቴል ከአዳማ ዩኒቨርሲቴ ተማሪዎችና ከከተማው ደጋፊዎቹ ጋር ውይይትና በእለቱም አዲሳባ ዩኒቨርሲቲ መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋን በመጋበዝ በፖለተካዊ ፍልስፍና ላይ በጥያቄና መልስየዳበረ ፓናል ተካሂዶ...

View Article


“ፍፁም ነው እምነቴ”መጽሃፍ ላይ የተሰጠ አስተያየት

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article


ዘራአይ ደረስ በዋሽንግተን ዲሲ በታሪኩ አባዳማ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article

የሕዝብ ተስፋ የሆነው አንድነት ፓርቲ ትልቅ አደጋ ላይ ነው –አማኑኤል ዘሰላም

ያለፈው የ2006 ዓ.ም የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፣ ከዘጠና ሰባት አመት ጊዜ ጀምሮ ታይቶ የማይታወቅ፣ ለሕዝቡ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ፣ ከፍተኛ አገር አቀፍና ሕዝባዊ ንቅናቄዎችን ሲያደርግ እንደነበረ ይታወቃል። በባህር ዳር፣ በአዳማ፣ በጊዶሌ፣ በጂንካ, በአርባ ምንጭ ፣ በደሴ፣ በጎንደር፣ በወላይታ ፣ በደብረ...

View Article

ስማቹህ የለም በዳንኤል ክብረት

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article


ዶ/ር ጳውሎስ ገብረ ስላሴ አረፈ፤ የቀብር ስነ ስርዓቱ የፊታችን ቅዳሜ በቦስተን የሚፈጸም መሆኑ ታውቋል!! –ከአርአያ...

ዶ/ር ጳውሎስ ገብረ ስላሴ አረፈ፤ የቀብር ስነ ስርዓቱ የፊታችን ቅዳሜ በቦስተን የሚፈጸም መሆኑ ታውቋል!! የቀብሩን ዝርዝር መረጃ እናዳገኘን እናስታውቃለን። ደግነትን፣ ለአገርና ወገን ተቆርቋሪነትን፣ በሙያው ለሚሳቃዩ ወገኖች ነፃ የህክምና እርዳታ መስጠትን፣ አክብሮት የተሞላበት ትህትናና የሰዎችን ሃሳብ በዝምታና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ማህበረ ዴሞክራሲ ደቡብ ህብረት አንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ አየለ ሥዩም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የኢትዮጵያ ማህበረ ዴሞክራሲ ደቡብ ህብረት አንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ እና ጽፈት ቤት ኃላፊ እንዲሁም በመድረክ የስ/አስፈጻሚና የፋይናንስ ተግባር ኮሚቴ አባል የነበሩት አቶ አየለ ሥዩም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከመድረክ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ አመለከተ፡፡ አቶ አየለ ስዩም ከ 1986 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ...

View Article

“ዲሲና ደደቢት ኤንባሲ ፊት ለፊት”የጎንቻው

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article


“ትግሬ ትጠላለህ” በጌታቸው አበራ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዋሽንግተን ዲሲ ጥቂት የወያኔ ኢምባሲ ሠራተኞች እና ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በየፊናቸው ሰልፍ ወጡ!! – (ዘ-ሐበሻ)

ጥቂት የሕወሓት የዋሽንግተን ዲሲ ኢምባሲ ሠራተኞች እና አንዳንድ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጉሮሮ ተነጥቆ በሚሰጣቸው የስኮላርሺፕ ገንዘብ የደለቡ የስርዓቱ ደጋፊዎች በሰለሞን ተካልኝ መሪነት በስቴት ዲፓርትመንት ደጃፍ ዛሬ ሰልፍ ወጡ። በተመሳሳይም የአሜሪካ መንግስት በዋሽንግተን ዲሲ የሕወሓት ኢምባሲ ውስጥ በኢትዮጵያውያን ላይ...

View Article

ወያኔ ሲያስር አሜን….ሲገድልም አሜን በኤፍሬም ማዴቦ

ብዕር የያዘ ማንም ሰዉ በዘመናችን ደግሞ የኮምፒተር መክተቢያ ፊቱ ላይ የደቀነ ሁሉ ከሱ ዉጭ ያለዉን ማንንም ሰዉ “ሌባ”፤ “ባንዳ” ወይም “ከሃዲ” እያለ እንዳሰኘዉ መጻፍ ይችላል። በተለይ በእንደኛ አይነቱ ሀላፊነትም ተጠያቂነትም በሌለበት ህብረተሰብ ዉስጥ ደግሞ የጓደኛዉ ሀሳብ ያልተስማማዉ ሁሉ እየተነሳ የገዛ...

View Article

‘አሸባሪ ብዕሮች’ክንፉ አሰፋ

ይህች አጭር ጽሁፍ የተወሰደችው በአውስትራሊያ ከምትታተም “አሻራ” ከተሰኘች መጽሄት ልዩ እትም ላይ ነው። የፈረንሳዩ አንባገነን ገዥ የነበረው ናፖሊዮን ቦናፓርት በአንድ ወቅት ስለ ነጻ ፕሬስ ሲናገር “ከአንድ ሺህ ሻምላዎች ይልቅ አራት ጋዜጦች የበለጠ መፈራት አለባቸው።” ነበር ያለው። አንባገነኖች ፕሬስን ይፈራሉ።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አቡጊዳ –አቶ በላይ ፍቃዱ አዲሱ የአንድነት ፓርቲ ፕሬዘዳንት ሆኑ፤ ኢንጂንር ግዛቸው በፍቃዳቸው ለቀቁ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አቶ በላይ ፍቃደን የድርጅቱ ፕሬዘዳንት አድርጎ መርጧል። ከሰባት ወራት በፊት ድርጅቱን እንዲመሩ የተመረጡት ኢንጂነር ግዛቸው ፣ “ወጣቶችን ወደ አመራር አመጣለሁ፣ ወጣቶችን ባካችሁ አቅማችሁን አጎልብቱና ተኩኝ” በማለት ለወጣት አመራሮች ሃላፊነታቸውን ለማስረክብ...

View Article


ሰቆቃወ ፕ/ር መስፍን ወልደ ማርያም- ኢትዮጵያዊ በዲ/ን ተረፈ ወርቁ

የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራን እስራኤላዊውን ነቢዩ ኤርምያስን ‹‹አልቃሻው ነቢይ›› በሚል ሰቆቃና ምሬት፣ ዕንባና ኀዘን ዕጣ ፈንታው የሆነበት የመከራ ሰው ሲሉ በዚህ ቅፅል ስም ይጠሩታል፡፡ ለነገሩ ራሱ ነቢዩም ቢሆን ስለ እስራኤል፣ ስለ እናት ምድሩ የታሪክ ስብራት አሊያም ፕሮፍ እንደሚሉት ‹‹የታሪክ መክሸፍ››፣ ስለ...

View Article

ወገኖቻችን ዋጋ ለመከፈል ሲዘጋጁ እኛ ከጎን መቆም አለብን (የትግል ጥሪ)

አንድነት አዲስ ወጣት አመራር ይዞ ብቅ ብሏል። አቶ በላይ ፍቃዱ። ከዚህ በፊት በተከበሩ ዶር ነጋሶ ጊዳዳና እና የተከበሩ ኢንጂነር ግዛቸው አመራር ወቅት የተጀመሩ መልካም ስራዎችን በማጠናከር፣ በአዲስ አሰራና በአዲስ የትግል ግለት አዲስ ጉዞ ተጀምሯል። የአንድነት ፓርቲ በአገሪቷ አራቱም ማእዘናት መረቡን የዘረጋ፣...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለሕገ መንግስቱ መቆም ሽብርተኝነት ሲባል (ዞን ዘጠኞችን በተመለከተ) ግርማ ካሳ

የተማሩ ናቸው። አገራቸውን የሚወዱ። በሕዝባቸውና በአገራቸው ዉስጥ የሚደረገዉ ግፍ እንዲቆም በጽሁፋቸው የሚመክሩ። ማንም ላይ ጥላቻ የሌላቸው። ኢፍትሃዊነትን የሚጠሉ ። አምባገነንነትን እንጂ ማንንም የማይጸየፉ። በጽሁፋቸው ፍቅርን ሰብከዋል። ነጻነትን አውጀዋል። «ዜጎች እንደ እንስሳ ታስረዉና ታፍነው መኖር የለባቸውም።...

View Article

ድንጋይን ዳቦ ብሎ መጥራት ይብቃን በበላይነህ አባተ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article


የሃገር ፍቅር የስነ ጥበብ መድረክ በፍራንክ ፈርት

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article

በስማችንና በተግባራችን እንጠራዘንድ ከኦቦ አራዳ አባ ሻውል

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article

በኢሕአፓ አመራር አባላት ላይ የተፈጸመውን ግድያ ሽንጎው በጥብቅ ያወግዛል

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

View Article
Browsing all 1809 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>