Quantcast
Channel: Abugida Ethiopian American Amharic Web Page
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

ቃሊቲ እስር ቤት ፍተሻ ተደረገበት –ነገረ ኢትዮጵያ

$
0
0

.እስክንድር ነጋ እና አንዱዓለም አራጌ ማስታወሻቸው ተወስዶባቸዋል፤
ቃሊቲ እስር ቤት ሙሉ ፍተሻ እንደተደረገበት ዛሬ እኩለ ቀን ላይ እስረኞችን ለመጠየቅ ወደ ቃሊቲ አቅንተው የነበሩ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች አመለከቱ፡፡
ከፌደራል ወንጀል ምርመራ እንደመጡ በተነገረላቸው ሰዎች ሙሉ ቃሊቲ እስር ቤት ፍተሻ እንደተደረገበት ከእስረኞች እንደተገለጸላቸው ያመለከቱት ምንጮች እንዳሉት ፍተሻው የእያንዳንዱን የእስረኛ ክፍል ያካተተ ነበር፡፡ በዚህም ወቅት የእስረኞች ማስታወሻዎችና ሌሎች ቁሳቁሶች እንደተወሰዱባቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
በፍተሻው ወቅት ከታዋቂዎቹ እስክንድር ነጋ እና አንዱዓለም አራጌ የእስር ክፍል የተገኙ ማስታወሻዎችና ጽሑፎች ተወስደውባቸዋል፡፡ በዚህም እስክንድር ነጋ ከ30 ገጽ በላይ ጽሑፎችን አስፈርመው የወሰዱበት ሲሆን አንዱዓለም በበኩሉ ማስታወሻዎቹ እንደተወሰዱበት ከምንጮች ለማወቅ ተችሏል፡፡
Negere Ethiopia


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>