Quantcast
Channel: Abugida Ethiopian American Amharic Web Page
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

የአንድነት ኦዲቶሪያል ቦርድ እንዳዲስ ተዋቀረ –ፍኖተ ነጻነት

$
0
0

በትናትናው ዕለት ጥቅምት 19/2007 የአንድነት ኦዲቶሪያል ቦርድ እንዳዲስ የተዋቀረ ሲሆን በአዲሱ የኦዲቶሪያል ቦርድ አባላት ሆነው የተመረጡት አቶ ሰሎሞን ስዩም፣ አቶ ዳኒኤል ተፈራ፣ አቶ ጌታቸው ሃይሉ፣ አቶ ደረጀ ጣሰው፣ አቶ አስራት አብርሃም እና አቶ ሲሳይ ሲሆኑ፤ አቶ ሰሎሞን ስዩም የኦዲቶሪያሉ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ደረጀ ጣሰው ደግሞ ፀሐፊ ሆነው ተመርጠዋል። የፍኖተ ነፃነት ዋና አዘጋጅ አቶ ነብዩ ሃይሉ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ሙሉ ስራ አልቆ ወደ ህትመት ለመግባት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ለተሰበሰበቡት የቦርዱ አባላት አብስሯል።10570316_720291614722442_7794110263616213017_n

10408644_720291561389114_2610078887939937542_n


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>