Quantcast
Channel: Abugida Ethiopian American Amharic Web Page
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809

አቡጊዳ –አቶ ኦባንግ፣ አቶ ፋሲል እንዲሁም ሌሎች የአንድነት/መኢአድ ሥራን አደነቁ !

$
0
0

የሶሊዳሪቲ ንቅናቄ መሪ አቶ ኦባንግ ሜቶ አንድነትና መኢአድ ሕዝቡን በማስተባበር ያደረጉት እንቅስቃሴ እንዳስተደሳቸው ገለጹ።

“I give enormous credit to the tens of thousands of great Ethiopians who came out from their homes in the city of Bahirdar to show their support for change. Regardless of what ethnicity, religious views and political viewpoint one might hold, we should all be proud of how well they presented themselves and in doing so, represented all Ethiopians ….. The rally was carried out with great discipline, respect, civility and basic good manners towards others. There was no bloodshed or destruction. From start to finish it was peaceful. It makes Ethiopians a shining example to the world and is evidence once again that we are not people of violence, but people who seek a better future for the country we all share and love. Congratulations to the great people of Bahirdar! I am proud of you all. “

ሲሉም ለሕዝቡ ያላቸውን አድናቆን ገለጸዋል።

አቶ ኦባንግ ኢትዮጵያዉያን ነጻነታቸው ሌሎች እንዲሰጧቸው መጠበቅ እንደሌለባቸው አሳስበው በአገራችን ለዉጥ እንዲመጣ፣ በባህር ዳር የታየው አይነት በስፋት በአገሪቷ ክፍሎች ሁሉ እንዲስፋፋ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የድርሻዉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።

በቅርቡ በአንድነት አመራር ዙሪያ በግላቸው አንዳንድ መጣጥፍ ያስነበበዉን የኢሳት ባክደረባ የሆኑት አቶ ፋሲል የ ኔአም አለምም በባህር ዳሩ እንቅስቃሴ የታየው የወጣቶች ብዛት እንዳስደሰታቸው «ኢሕአዴግ በባህር ዳሩ የተሸነፈባቸው 5 ጉዳዮች» በሚል ርእስ ባቀረቡ ጽሁፍ ገልጸዋል። «መኢአድና አንድነት ሰልፉን ባህርዳር ላይ ለማድረግ መወሰናቸው የሚደነቅ ነው። ብአዴንን ዋጋ በማስከፈል ጥሩ ትርፍ አግኝተዋል» ሲሉ እነዚህ አገር ቤት በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶ ያስገኙትን ዉጤት አስምረዉበታል።

ከአቶ ኦባንግ እና አቶ ፋሲል የኔ አለም በተጨማሪም፣ በስፋት በሶሻል ሜዲያዎች እንደምናየው በርካታ ኢትዮጵያውያን ለባህር ዳር ሕዝብ ያላቸውን ኩራት እየገለጹ ነዉ።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1809


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>